..."ፈረኦን በግበጽ ህዝብ ላይ የሚሰራውን ግፍና በደል እንዲያቆም በሙሴ በኩል ከእግዚአብሄር መልእክት ቢላክለትም ፈቃደኛ ባለመሆኑ በ9 የተለያዩ መቅሰፍታት ሊያስተምረው ሞከረ። ፈረኦን ባለመጸጸቱ እግዚአብሔር ሞተ-በኩር ላከበት። በዚህ ወቅት የእስራኤልና የግብጽ ህዝብ አብሮ ይኖር ስለነበረ ለእስራኤላውያን ምትን የሚመልስ መድሀኒት አስቀድሞ ነገራቸው።...የተነገራቸውን አይነት በግ እያረዱም በበራቸው ላይ ደሙን እንዲቀቢ ስጋውን እንዳመገቡ አዘዛቸው።ይህም የፋሲካ በግ ይባላል።
ይህሞ ስጋዊ ድህነት አስገኝቷቸዋል። ይህ ምሳሌ ጌታችን መድሀኒታችንን ይወክላል።" ክፍል 5 ይቀጥላል....