በአምስት የሊግ ጨዋታዎች 68 የግብ እድሎች

Опубликовано: 31 Май 2026
на канале: Sheger Sport With Abebe Gidey
311
23

👉መረጃዎች በአትሌቲክስ ዙሪያ

👉ማንችስተር ዬናይትድ በአዲሱ የውድድር ዓመት በአምስት የሊግ ጨዋታዎች 68 የግብ እድሎችን ፈጥሮ አምስቱን ብቻ ጎል አድርጓል።

👉በሊጉ ከዩናይትድ ያነሰ ጎል ያስቆጠሩት ክሪስታል ፓላስ (4) አይፕስዊች ታውን (3) እና ሳውዝሃምፕተን (2) ብቻ ናቸው።

👉በዩናይትድ የተፈጠሩ ዕድሎችን ያለመጠቀም ችግርን እንመለከታለን።

👉እናንተስ የዩናይትድን የውድድር ዓመት አጀማመር እንዴት ትገልፁታላችሁ?