👉መረጃዎች በአትሌቲክስ ዙሪያ
👉ማንችስተር ዬናይትድ በአዲሱ የውድድር ዓመት በአምስት የሊግ ጨዋታዎች 68 የግብ እድሎችን ፈጥሮ አምስቱን ብቻ ጎል አድርጓል።
👉በሊጉ ከዩናይትድ ያነሰ ጎል ያስቆጠሩት ክሪስታል ፓላስ (4) አይፕስዊች ታውን (3) እና ሳውዝሃምፕተን (2) ብቻ ናቸው።
👉በዩናይትድ የተፈጠሩ ዕድሎችን ያለመጠቀም ችግርን እንመለከታለን።
👉እናንተስ የዩናይትድን የውድድር ዓመት አጀማመር እንዴት ትገልፁታላችሁ?