Dr. Aberra Molla Interview on ECTV 1992 (፲፱፻፹፭ ዓ.ም. እ.ኤ.ኣ.።)

Опубликовано: 07 Сентябрь 2026
на канале: cybraddis
5,446
42

ከዶከተር አበራ ሞላ ጋር በኮሎራዶ የተደረገ ውይይት በ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. 1992 እ.ኤ.ኣ.። የግዕዝ ፊደል እንደ አማርኛው የጽሕፈት መኪና ዓይነት ቅጥልጥል ፊደል አለመሆኑንና ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉት የግዕዝ ፊደል መሆኑን ይገልጻል። ስለ ኢምዩን ደፊሸንሲ ፓተንቶቻቸውና የጣና እስፖርት እንቅስቃሴም ዘገባዎች አሉበት።